በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አምስት የጅሌ ጥሙጋ ወረዳ አመራሮች ከሥራ ታገዱ


አምስት የጅሌ ጥሙጋ ወረዳ አመራሮች ከሥራ ታገዱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:11 0:00

በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ጅሌ ጥሙጋና በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ ግድም አጎራባች አካባቢዎች ሰሞኑን ተፈጥሮ የነበረውን ግጭት መከላከል አልቻሉም፣ መንግሥታዊ ኃላፊነታቸውንም አልተወጡም የተባሉ አምስት የጅሌ ጥሙጋ ወረዳ አመራሮች ከሥራ መታገዳቸውን የኦሮሞ ብኄረሰብ ዞን አስታወቀ፡፡

የሰሜን ሸዋ ዞን በተመሳሳይ የዞኑን ፖሊስ ኃላፊ ከስልጣናቸው ማንሳቱን ጠቅሶ ርምጃው እስከ ቀበሌ ድረስ እንደሚቀጥል ገልጿል፡፡

XS
SM
MD
LG