የኦሮሞና ሶማሌ የህዝብ ለህዝብ ወንድማማችነት ጉባዔ በአዳማ
“ለግል ጥቅማቸው ሲንቀሳቀሱ በነበሩ” ባሏቸው የሱማሌ ክልል አመራር አባላት አድርሰዋል ላሉት ችግር እና ሥቃይ ማዘናቸውንና ይቅርታም እንደሚጠይቁ የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕስ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ኡመር አስታወቁ:: የኦሮሞና ሶማሌ የህዝብ ለህዝብ ወንድማማችነት ጉባዔ ዛሬ አዳማ ከተማ ላይ ተካሂዷል። በጉባዔው ላይ የሁለቱም ክልሎች ከፍተኛ አመራር አባላት፣ አባገዳዎችና ኡጋዞች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና ከተለያዩ የየማህበረሰቡ ክፍሎች የተወከሉ ተሳታፊዎች ተሣትፈዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 02, 2023
በተሽከርካሪ ሕይወትን መለወጥ
-
ጁን 02, 2023
“ከአሥመራ ፀሐይ በታች” ያለው የኤርትራዊው አርቲስት የበጎዎች ገጽ
-
ጁን 02, 2023
የብራና ላይ ጽሑፍ አዘገጃጀት
-
ጁን 02, 2023
ተፈጥሮንና ፋሽንን ያሰናኘችው የልብስ ንድፍ ባለሞያ
-
ጁን 01, 2023
በሱዳን ውጊያ ቻይና በገለልተኝነት ጥቅሟን ማራመድን መምረጧ ተገለጸ
-
ጁን 01, 2023
ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ኮሌራ ብዙ ሰው ገደለ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ