የኦሮሞና ሶማሌ የህዝብ ለህዝብ ወንድማማችነት ጉባዔ በአዳማ
“ለግል ጥቅማቸው ሲንቀሳቀሱ በነበሩ” ባሏቸው የሱማሌ ክልል አመራር አባላት አድርሰዋል ላሉት ችግር እና ሥቃይ ማዘናቸውንና ይቅርታም እንደሚጠይቁ የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕስ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ኡመር አስታወቁ:: የኦሮሞና ሶማሌ የህዝብ ለህዝብ ወንድማማችነት ጉባዔ ዛሬ አዳማ ከተማ ላይ ተካሂዷል። በጉባዔው ላይ የሁለቱም ክልሎች ከፍተኛ አመራር አባላት፣ አባገዳዎችና ኡጋዞች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና ከተለያዩ የየማህበረሰቡ ክፍሎች የተወከሉ ተሳታፊዎች ተሣትፈዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 01, 2024
በኢትዮጵያ ተባብሶ የቀጠለው የስብአዊ መብት ጥሰት
-
ሜይ 01, 2024
የአሜሪካ ምርጫ በወጣት መራጮች ዐይን
-
ሜይ 01, 2024
በጋና በሙስና ላይ የሚደረገውን ዘመቻ ሲቪል ማኅበረሰቡ ተቀላቀለ
-
ሜይ 01, 2024
በሺሕዎች የሚቆጠሩ ከሱዳን ተመላሽ ኢትዮጵያውያን በመተማ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ