የኦሮሞና ሶማሌ የህዝብ ለህዝብ ወንድማማችነት ጉባዔ በአዳማ
“ለግል ጥቅማቸው ሲንቀሳቀሱ በነበሩ” ባሏቸው የሱማሌ ክልል አመራር አባላት አድርሰዋል ላሉት ችግር እና ሥቃይ ማዘናቸውንና ይቅርታም እንደሚጠይቁ የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕስ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ኡመር አስታወቁ:: የኦሮሞና ሶማሌ የህዝብ ለህዝብ ወንድማማችነት ጉባዔ ዛሬ አዳማ ከተማ ላይ ተካሂዷል። በጉባዔው ላይ የሁለቱም ክልሎች ከፍተኛ አመራር አባላት፣ አባገዳዎችና ኡጋዞች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና ከተለያዩ የየማህበረሰቡ ክፍሎች የተወከሉ ተሳታፊዎች ተሣትፈዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 17, 2022
ዓለም ባንክ የ300 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምነት ከኢትዮጵያ ጋር ተፈራረመ
-
ሜይ 17, 2022
የደራሼ ግጭት በመባባሱ መንገድ መዘጋቱን ነዋሪዎች እና አሽከርካሪዎች ገለፁ
-
ሜይ 17, 2022
የሶማሊያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤት እና አንድምታው
-
ሜይ 16, 2022
የኢትዮጵያው ተደጋጋሚ ድርቅ የአየር ንብረት ለውጡ ማሳያ ነው
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ