ዋሺንግተን ዲሲ —
የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ በበኩላቸው "ዛሬ እዚህ የተገኘነው ትናንት ከአባቶቻችን የተረከብውን አንድነት ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ ነው" ብለዋል፡፡
የኦሮሞና አፋር ህዝብ የወንድማማችነት እና የአንድነት ጉባኤ በአዳማ አባ ገዳ የመሰብሰቢያ አዳራሸ ተካሄዷል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።