በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፋርና የኦሮሚያ ክልሎች ጉባዔ በአዳማ


አፋርና የኦሮሚያ ክልሎች ጉባዔ በአዳማ
አፋርና የኦሮሚያ ክልሎች ጉባዔ በአዳማ

“ኢትዮጵያ የሁላችንም እንድትሆን በመተሳሰብና በመቀራረብ መታገል አለብን፤” አሉ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ፡፡

የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ በበኩላቸው "ዛሬ እዚህ የተገኘነው ትናንት ከአባቶቻችን የተረከብውን አንድነት ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ ነው" ብለዋል፡፡

የኦሮሞና አፋር ህዝብ የወንድማማችነት እና የአንድነት ጉባኤ በአዳማ አባ ገዳ የመሰብሰቢያ አዳራሸ ተካሄዷል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

አፋርና የኦሮሚያ ክልሎች ጉባዔ በአዳማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:40 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG