በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦሮሚያ ሰልፎች የዛሬ ውሎ


Hiriira mormii barattootaa
Hiriira mormii barattootaa

please wait

No media source currently available

0:00 0:05:42 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በኦሮሚያ የተለያዩ ክፍሎች ሰሞኑን የተቀሰቀሰው የተቃውሞ ሰልፍ ዛሬም በአንዳንድ ከተሞች መቀጠሉን የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ እና የየአካባቢው ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል፡፡

የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ከተቃውሞ ሰልፎቹ ጀርባ “ጥቂት ፀረ-ሰላም ኃይሎች አሉ” ብሏል፡፡

ለዝርዝሩ የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG