በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮምያ ክልል የተካሄዱ ሰልፎች


በኦሮምያ ክልል የተካሄዱ ሰልፎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:43 0:00

በኦሮምያ ክልል አወዳይና ጂማ ውስጥ ትናንት የተካሄዱ ሰልፎች በሰላም ሲጠናቀቁ ባሌ ሮቤ ውስጥ በተደረገ ሰልፍ ላይ አንድ ሰው መሞቱ ታውቋል። ባሌ ሮቤ ውስጥ እርምጃው የተወሰደው ህግን ለማስከበር ነው ሲል የከተማ አስተዳደሩ መልስ ሰጥቷል።

XS
SM
MD
LG