በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዳሪና ልዩ ት/ቤቶች ግንባታ በኦሮምያ ክልል


አዳሪና ልዩ ት/ቤቶች ግንባታ በኦሮምያ ክልል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:09 0:00

የኦሮምያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ወደ አምስት ቢሊዮን ብር በሚሆን ወጪ የሚከናወን የትምህርት ቤቶች ግንባታ ውል ፈርሟል። የትምህርት ቤቶቹ ግንባታ በሰባት ወራት ውስጥ እንደሚጠናቀቅ የተገለፀ ሲሆን፤ አዳሪና ልዩ ትምህርት ቤቶች በግንባታው ውስጥ መካተታቸው ተነግሯል።

XS
SM
MD
LG