በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮምያ ክልል በተቀሰቀሰ ግጭት የሞትና የመቁሰል ጉዳት ደረሰ


በተለያዩ የኦሮምያ ከተሞች ትናንት የተቀሰቀሰውን ተቃውሞ ተከትለው በደረሱ ግጭቶች 16 ሰው መሞቱ ተገልጿል። በርካቶች ቆስለዋል። በንብረት ላይም ከፍተኛ ውድመት ደርሷል።

በኦሮምያ ክልል ምዕራባዊ አርሲ ዞን ዶዶላ ከተማ በተቀሰቀሰ ግጭት፣ አራት ሰዎች መገደላቸውን ቁጥራቸው በውል ያለታወቀ ቤቶች መቃጠላቸውን ነዋሪዎችና የከተማው ፓሊስ ተናግረዋል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኦሮምያ ክልል በተቀሰቀሰ ግጭት የሞትና የመቁሰል አደጋ ደረሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:11 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG