በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

61 ሰዎች ሞተዋል፣ 806 ቤቶች ተቃጥለዋል ፣ 14 ሺሕ ሰዎች ተፈናቅለዋል


61 ሰዎች ሞተዋል፣ 806 ቤቶች ተቃጥለዋል ፣ 14 ሺሕ ሰዎች ተፈናቅለዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:54 0:00

በምዕራብ ሐረርጌ ዞን ውስጥ በሁለት ወረዳዎች በሁለት ቀን ብቻ 32 የሶማሌ ብሔረሰብ አባላትና 29 የኦሮሞ ብሄረሰብ አባላት ሕይወት ማለፉን የክልል ባለሥልጣናት እየተናገሩ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም በፖሊስ ጣቢያ ውስጥ የተፈፀመ ግድያ ነው ያሉብት ጋዱሉ ውስጥ ፖሊስ ጣቢያ እንደሌለ የዞኑ የኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ ገለፁ።

XS
SM
MD
LG