No media source currently available
በምዕራብ ሐረርጌ ዞን ውስጥ በሁለት ወረዳዎች በሁለት ቀን ብቻ 32 የሶማሌ ብሔረሰብ አባላትና 29 የኦሮሞ ብሄረሰብ አባላት ሕይወት ማለፉን የክልል ባለሥልጣናት እየተናገሩ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም በፖሊስ ጣቢያ ውስጥ የተፈፀመ ግድያ ነው ያሉብት ጋዱሉ ውስጥ ፖሊስ ጣቢያ እንደሌለ የዞኑ የኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ ገለፁ።