No media source currently available
በአምቦ ከተማ ለሁለተኛ ቀን የቀጠለው ተቃውሞ ሰልፍ የሰዎችን ህይወት ቀጠፈ ሲሉ በተቃውሞ ሰልፉ ላይ ከተሳተፉ መካከል ተናገሩ፡፡