በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቡራዩ የፀጥታ አካላት ላይ ለደረሰው ጥቃት የኦነግ ሸኔ ቡድን ተጠያቂ መሆኑ ተገለፀ


ቡራዩ የፀጥታ አካላት ላይ ለደረሰው ጥቃት የኦነግ ሸኔ ቡድን ተጠያቂ መሆኑ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:31 0:00

በቡራዩ የፀጥታ አካላት ላይ ለደረሰው ጥቃት የታጠቀው የኦነግ ሸኔ ቡድን ተጠያቂ መሆኑን የኦሮምያ ፖሊስ ኮምሽን ገለፀ። በጥቃቱ አንድ ሰው ሞቶ ሦስት መቁሰላቸውን ያስታወቀው ፖሊስ፥ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ሥር እያዋለ መሆኑን ተናግሯል።

XS
SM
MD
LG