በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮምያና በሶማሌ አዋሳኝ አካባቢዎች ሰላለው ግጭት


በኦሮምያና በሶማሌ አዋሳኝ አካባቢዎች ሰላለው ግጭት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:27 0:00

ከኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ወደ ኦሮሚያ አዋሳኝ ወረዳዋች እየገቡ ጥቃት የሚፈፅሙ ታጣቂዎች ጉዳይ እልባት እንዲሰጠው በክልሉ የሚንቀሳቀሱ አራት ፓርቲዎች ጥሪ አቀረቡ፡፡ የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥት በበኩሉ ጥቃት የሚፈፅሙ ሰዎች ማንነት በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ ፖስት እንዲጣራ ስምምነት ላይ መደረሱን ገልጿል፡፡

XS
SM
MD
LG