በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮምያ ክልል ለ7029 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ ተደረገ


የኦሮምያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት 7029 ለሚሆኑ ለህግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ።

የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በሰጡት መግለጫ ይቅርታ የተደረገው ታራሚዎቹ በሥነ ምግባር መሻሻላቸው ስለተረጋገጠ ነው ብለዋል ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

በኦሮምያ ክልል ለ7029 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ ተደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:09 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG