በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአምቦ ከ5መቶ በላይ ሰዎች ታሰሩ


በአምቦ ከ5መቶ በላይ ሰዎች መታሰራቸውን ቤተሰቦቻቸው ገለፁ። የኦሮሞ ነፃነት ግንባር የፖለቲካ ኃላፊም አባላትና ፣ደጋፊዎቼ እንዲሁም አመራሮቼ ታስረዋል ብሏል፡፡

የከተማው ፖሊስ መምሪያ የታሰረ ሰው የለም ሲል አስተባብሏል፡፡ የክልሉ ፀጥታ ቢሮና ፖሊስ ኮሚሽን መልስ እንዲሰጠን ያደረግነው ጥረት አልተሳካም፡፡

ተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በአምቦ ከ5መቶ በላይ ሰዎች ታሰሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:42 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG