በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የህወሓት ታጣቂዎች ከኦነግ ሸኔ ጋር ተደባልቀው አየተንቀሳቀሱ ነው" - የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥት


በርከት ያሉ የህወሓት ታጣቂዎች ከኦነግ ሸኔ ጋር ተደባልቀው አየተንቀሳቀሱ ነው ሲል የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥት ወንጅሏል።

የክልሉ ምክትል ፖሊስ ኮሚሽነር ግርማ ገላን ለመገናኛ ብዙሃን እንዳሉት ከሥልጠና ቦታ ጠፍተው የመጡ ወጣቶችም ማን እንዳስለጠናቸው እና ተልዕኮ እንደሰጣቸው በግልፅ ይናገራሉ ብለዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"የህወሓት ታጣቂዎች ከኦነግ ሸኔ ጋር ተደባልቀው አየተንቀሳቀሱ ነው" - የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥት
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:44 0:00


XS
SM
MD
LG