በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮምያ ማረሚያ ቤቶች መሻሻልም ጥሰትም አለ - ኢሰመኮ


በኦሮምያ ማረሚያ ቤቶች መሻሻልም ጥሰትም አለ - ኢሰመኮ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:19 0:00

በኦሮምያ ማረሚያ ቤቶች መሻሻልም ጥሰትም አለ - ኢሰመኮ

በኦሮምያ ማረሚያ ቤቶች አሁንም ታራሚዎች ከፍተኛ የሆነ የጤና ጥበቃ አገልግሎት ችግሮች እንዳሉባቸው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ገለፀ።

ኮሚሽኑ በክልሉ ባሉ ማረምያ ቤቶች ላይ ለአንድ ዓመት ሲያካሂድ የቆየውን ጥናት ውጤት ትናንት ዕሁድ ይፋ ሲያደርግ አጠቃላይ መሻሻል ማስተዋሉን፣ ሆኖም አሁንም የመብቶች ጥሰቶች እንደሚመዘገቡ አመልክቷል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG