በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓለምቀፍ ተቋማት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ላይ ያላቸው ተፅእኖ


ዓለምቀፍ ተቋማት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ላይ ያላቸው ተፅእኖ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:23 0:00

ሰኔ ወር የድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ መገደልን ተከትሎ በርካታ ዓለምቀፍ ተቋማት በኢትዮጵያ ስላለው የሰብዓዊ መብት ጥሰት በተመለከተ የተለያዩ ሪፖርቶችና መግለጫዎችን አውጥተዋል። ከእነዚህ አንዱ 'Ethiopia Working Group' የተሰኘው የኢትዮጵያን ጉዳይ በቅርበት የሚከታተሉ ዲፕሎማቶችና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅት ወኪሎች ስብስብ ያወጣው መግለጫ ይገኝበታል።

XS
SM
MD
LG