በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፖለቲካ እሥረኞችን መፍታት ሀገሪቱ ከጋባችበት አጣብቂኝ ለማውጣት ያግዛል - ፓርቲዎች


መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ
መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ

ኢህአዴግ እሥረኞችን ለመፍታትና ማዕከላዊን ለመዝጋት በወሰደው አቋም ወላዋይነትን አሳይቷል ሲሉ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት/መኢአድ/እና ሰማያዊ ፓርቲ ነቅፈዋል።

ኢህአዴግ እሥረኞችን ለመፍታትና ማዕከላዊን ለመዝጋት በወሰደው አቋም ወላዋይነትን አሳይቷል ሲሉ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት/መኢአድ/እና ሰማያዊ ፓርቲ ነቅፈዋል።

የፖለቲካ እሥረኞችን ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ መፍታት ሀገሪቱን ከጋባችበት አጣብቂኝ ለማውጣት የሚያግዝ ነው ብለዋል።

መንግሥት በበኩሉ በኢትዮጵያ አንድም የፖለቲካም ሆነ የህሊና እሥረኛ የለም ሲል በድጋሚ ገልጿል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የፖለቲካ እሥረኞችን መፍታት ሀገሪቱ ከጋባችበት አጣብቂኝ ለማውጣት ያግዛል - ፓርቲዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:06 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG