አዲስ አበባ —
በኢትዮጵያ የሚገኙ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች በየበኩላቸው ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ መሰከረም 30/2009 ዓ.ም ለፓርላማው ሲናገሩ
የኦፌኮ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና የመንግሥቱ የለውጥ ሃሳብ ትንሽና የዘገየ ነው“ ብለውታል፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ ይህ የለውጥ ሃሳብ “የሕዝባዊ ትግሉ ውጤት ነው“ ብለዋል የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ፡፡
የመኢአድ ሊቀ መንበር ዶ/ር በዛብህ ደምሴ ደግሞ በፕሬዚዳንቱ ንግግር ውስጥ የተባሉትን የለውጥ ሃሳቦች ተግባራዊነት ይጠራጠራሉ፡፡
የተቃዋሚ ፓርቲዎቹ መሪዎች ለኢትዮጵያ ችግር መፍትሄ ነው ያሉትንም ዘርዝረዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡