በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከኮሚሽኑ የተለየ አስቸኳይ አገራዊ ምክክር እንዲጠራ አምስት ፓርቲዎች ጠየቁ


የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪዎች ጤፍን ጨምሮ በሸቀጣ ሸቀጦች ዋጋ መናር ተማረዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:33 0:00

የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪዎች ጤፍን ጨምሮ በሸቀጣ ሸቀጦች ዋጋ መናር ተማረዋል

ሀገርን ከጥፋት ለመታደግ የሚያስችል፣ አስቸኳይ አገራዊ ምክክር እንዲካሔድ፣ “በትብብር እንሠራለን” ያሉ አምስት ፓርቲዎች ጥሪ አቀረቡ።

አስቸኳይ አገራዊ ምክክሩ፣ በኹሉን አቀፍ አገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ከሚከናወነው መርሐ ግብር ጋራ፣ “የማይቀላቀልና ሊምታታ የማይገባው” እንደኾነም ትብብሩ አስታውቋል፡፡

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG