በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ሁለት የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች


ዶ/ር ብርሃኑ ነጋና ፕሮፌሰፍ መረራ ጉዲና
ዶ/ር ብርሃኑ ነጋና ፕሮፌሰፍ መረራ ጉዲና

ዶ/ር ዐብይ አህመድንና የለውጥ ቡድናቸውን ስልጣን ያመጣው የኢትዮጵያ ህዝብ ትግል ነው ሲሉ ሁለት አንጋፋ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች አስታወቁ፡፡

ዶ/ር ዐብይ አህመድንና የለውጥ ቡድናቸውን ስልጣን ያመጣው የኢትዮጵያ ህዝብ ትግል ነው ሲሉ ሁለት አንጋፋ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች አስታወቁ፡፡ እሳቸው ጠ/ሚኒስትር ሆነው እንዲመረጡ አሜሪካ እጇን አስገብታለች መባሉንም እንደማይቀበሉ ገልፀዋል፡፡

የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎችን ዶ/ር ብርሃኑ ነጋንና ፕሮፌሰር መረራ ጉዲናን ያነጋገራቸዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ሁለት የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:40 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG