በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዶ/ር መረራ ጉዲና የሚመሰክሩ የዓቃቤ ሕግ ምስክሮች ስም ዝርዝር ለተከሳሽ እንዳይደርስ ተወሰነ


ዶ/ር መረራ ጉዲና
ዶ/ር መረራ ጉዲና

በዶ/ር መረራ ጉዲና ላይ የሚመሰክሩ የዓቃቤ ሕግ ምስክሮች ስም ዝርዝር ለተከሳሽ እንዳይደርስ የፌደሬሽን ምክር ቤት ወሰነ፡፡

በዶ/ር መረራ ጉዲና ላይ የሚመሰክሩ የዓቃቤ ሕግ ምስክሮች ስም ዝርዝር ለተከሳሽ እንዳይደርስ የፌደሬሽን ምክር ቤት ወሰነ፡፡

ዶ/ር መረራ ከታሰሩ ከአስራ አንድ ወራት በኋላ ዛሬ ለፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አስራ ዘጠነኛ ምድብ ወንጀል ችሎት የእምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጥተዋል፡፡

ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ቆርጧል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በዶ/ር መረራ ጉዲና የሚመሰክሩ የዓቃቤ ሕግ ምስክሮች ስም ዝርዝር ለተከሳሽ እንዳይደርስ ተወሰነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:35 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG