በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእሥር ያሉ የኦፌኮ አመራሮች በምስክርነት የቆጠሩዋቸው የመንግሥት ባለሥልጠናት ጉዳይ


የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት በእሥር የሚገኙት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ አመራር አባላት እነ አቶ ጉርሜሳ አያኖ በምክርነት በቆጠሩዋቸው ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት አቀራረብ ላይ ውሳኔ እንዳልደረሰለት አስታወቀ፡፡

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት በእሥር የሚገኙት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ አመራር አባላት እነ አቶ ጉርሜሳ አያኖ በምክርነት በቆጠሩዋቸው ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት አቀራረብ ላይ ውሳኔ እንዳልደረሰለት አስታወቀ፡፡

ፍርድ ቤቱ አጭር ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በእሥር ያሉ የኦፌኮ አመራሮች በምስክርነት የቆጠሩዋቸው የመንግሥት ባለሥልጠናት ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:33 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG