በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእነ አቶ በቀለ ገርባ ጉዳይ ፍርድ ቤት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ


አቶ በቀለ ገርባ
አቶ በቀለ ገርባ

እነ አቶ በቀለ ገርባ ለቆጠሯቸው ምስክሮች ፍርድ ቤቱ የመጥሪያ ትዛዝ እንዳልፃፈ ታወቀ፡፡ ተከሳሾች ቅሬታቸውን ገልፀዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ፡፡

እነ አቶ በቀለ ገርባ ለቆጠሯቸው ምስክሮች ፍርድ ቤቱ የመጥሪያ ትዛዝ እንዳልፃፈ ታወቀ፡፡ ተከሳሾች ቅሬታቸውን ገልፀዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ፡፡

እነ ጉርሜሳ አያኖ በሚለው ስያሜ የሚጠራው የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ አራት ከፍተኛ አመራር አባላት በተከሰሱበት ወንጀል ብይን ከተሰጠ በኋላ ለምስክርነት የቆጠሯቸው ሰዎች ዛሬ አልቀረቡም፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በእነ አቶ በቀለ ገርባ ጉዳይ ፍርድ ቤት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:45 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG