አጋሩ
አቶ ጃዋር መሀመድ ጤንነት እየተሰማቸው እንዳልሆነ ለፍርድ ቤት መግለፃቸውን ተከትሎ በአንዳንድ የኦሮምያ አካባቢዎች በተቀሰቀሰ ተቃውሞ የሰዎች ሕይወት ያለፈበት ጉዳት መድረሱን ቪኦኤ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች ገልፀዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available