በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በደቡብ ክልል በጌዲዮ ዞን ከ28 ያላነሱ ሰዎች ተገድለዋል" - ሰመጉ


ኢትዮጵያ ካርታ
ኢትዮጵያ ካርታ

በኢትዮጵያ በደቡብ ክልል በጌዲዮ ዞን በአለፈው ዓመት መጀመሪያ ላይ በተፈጠረው ብሄር ተኮር ግጭት ከ28 ያላነሱ ሰዎች መገደላቸውን የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ ልዩ መግለጫ አስታወቀ፡፡

በኢትዮጵያ በደቡብ ክልል በጌዲዮ ዞን በአለፈው ዓመት መጀመሪያ ላይ በተፈጠረው ብሄር ተኮር ግጭት ከ28 ያላነሱ ሰዎች መገደላቸውን የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ ልዩ መግለጫ አስታወቀ፡፡

በግጭቱ ቀላል የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ከመቶ በላይ ሲቆጠሩ፣ በመቶ ሚሊዮኖች ብር የሚገመት ንብረት ወድሟል ተብሏል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

“በደቡብ ክልል በጌዲዮ ዞን ከ28 ያላነሱ ሰዎች ተገድለዋል” - ሰመጉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:27 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG