በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የችሎት ዘገባ


የችሎት ዘገባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:00 0:00

አቶ ጃዋር መሃመድ፣ አቶ በቀለ ገርባ፣ አቶ ሀምዛ አዳነ እና ሸምሰዲን ጠሃ ዛሬም በቀጠሯቸው ችሎት አለመገኘታቸው ተገለፀ። የተከሳሾቹ የህግ ጠበቃ የሃገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ለደኅንነታችን ያሰጋናል በማለት ከችሎት እንደቀሩ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG