በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፍርድ ቤት ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ለእነ አቶ ጉርሜሳ አያኖ እንዲመስክሩ የሰጠውን ትዕዛዝ አፀና


የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት ቀደም ሲል ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ አምስት ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ለእነ አቶ ጉርሜሳ አያኖ እንዲመስክሩ የሰጠው ትዕዛዝ አፀና፡፡

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት ቀደም ሲል ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ አምስት ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ለእነ አቶ ጉርሜሳ አያኖ እንዲመስክሩ የሰጠው ትዕዛዝ አፀና፡፡

እነዚህና ሌሎችም የመካላከያ ምስክሮች እንዲሰሙ ቀጠሮ ይዟል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ፍርድ ቤት ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ለእነ አቶ ጉርሜሳ አያኖ እንዲመስክሩ የሰጠውን ትዕዛዝ አፀና
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:40 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG