በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፓርቲዎች ከቅድመ ድርድሩ ራሳቸውን ማግለላቸውን ይፋ አደረጉ


ኢህአዴግ ቅድመ ድርድር ውይይቱን ከሌሎች ፓርቲዎች ጋር ለመቀጠል መወሰኑን እንደገለፀ አስታውቋል፡፡ መድረክ በሰጠው መግለጫ የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ መራዘምን ተቃውሟል፡፡

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ፣ መላው አማራ ሕዝብ ድርጅት በተቃዋሚ ፓርቲዎች እና በኢህአዴግ ሲካሄድ ከነበረው ቅድመ ድርድር ውይይት ራሳቸውን ማግለላቸውን ይፋ አደረጉ፡፡

መድረክ ዛሬ በጠራው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ይሕን አቋሙን ከማሳወቁ ባለፈ የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጁን መራዘም ተቃውሟል። ኢህአዴግ ቅድመ ድርድር ውይይቱን ከሌሎች ፓርቲዎች ጋር ለመቀጠል መወሰኑን አስታውቋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ፓርቲዎች ከቅድመ ድርድሩ ራሳቸውን ማግለላቸውን ይፋ አደረጉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:55 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG