በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የሁሉም ሕዝቦች ትስስር ያስፈልጋል"- የአማራና የኦሮሞ ክልል መንግሥታት


አማራና የኦሮሞን ሕዝብ ትስስር ለማጠናከር በባህርዳር ጉባኤ ይካሄዳል። የሁለቱን ክልል ቃል አቀባዮች አነጋግረናል።

የአማራ እና የኦሮሞ ሕዝቦችን ዘመን ያስቆጠረ ትስስር፣አንድነት እና ወንድማማችነት ለማጠናከር በሚል ከኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንቱን ጨምሮ አባገዳዎች፣የሀገር ሽማግሌዎችና ታዋቂ ግለሰቦች የተካተቱበት ቡድን ባህርዳር መግባቱንና 1500 ሰው የሚሳተፍበት ጉባኤ በነገው ዕለት እንደሚካሄድ የሁለቱ ክልል መንግሥታት አስታወቁ።

የአማራና የኦሮሞ ብቻ ሳይሆን የሁሉም ሕዝቦች ትስስር መጥበቅ አለበት ብለዋል።

"የሁሉም ሕዝቦች ትስስር ያስፈልጋል"- የአማራና የኦሮሞ ክልል መንግሥታት
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:06 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG