በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦኤንኤን ጋዜጠኞች መታሰራቸው ተገለፀ


የኦኤንኤን ጋዜጠኞች መታሰራቸው ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:54 0:00

የኦሮምያ ኒውስ ኔትወርክ /ኦኤንኤን/ ጋዜጠኞች ሥራ ላይ እያሉ በአዲስ አበባ ፖሊስ ተይዘው መታሰራቸውን የድርጅቱ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ሶርሳ ደበላ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። ጋዜጠኞቹ ፍርድ ቤት እንዳልቀረቡ ተሰምቷል።

XS
SM
MD
LG