በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦብነግ ኦጋዴን ውስጥ ጥቃት መሠንዘሩን ይናገራል፤ መንግሥት “ኦብነግ የለም” ይላል


የኢትዮጵያ ክልሎች
የኢትዮጵያ ክልሎች

please wait

No media source currently available

0:00 0:06:23 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃአውጭ ግንባር በካሉብ አካባቢ ሰሞኑን በርካታ ጥቃቶች ፈፅሜ ብዙ ጉዳት አደረስኩ ይላል፡፡

የኢትዮጵያ መንግሥት ግን የኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባር ብሎ እራሱን የሚጠራው ድርጅት ሕልውናው ያከተመ ነው፤ የተፈፀመ ጥቃትም፣ የደረሰ ጉዳትም የለም ብሏል፡፡

XS
SM
MD
LG