በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦብነግ “ዘይቱን ማውጣት በአስቸኳይ ይቁም” ይላል


ኦብነግ “ዘይቱን ማውጣት በአስቸኳይ ይቁም” ይላል
please wait

No media source currently available

0:00 0:16:01 0:00

ኢትዮጵያ ውስጥ እየታዩ ያሉ ለውጦችና “ጥሩ ናቸው” የሚለው የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃ አውጭ ግንባር /ኦብነግ/ ሰሞኑን የተጀመረው ድፍድፍ የከርሰ-ምድር ዘይትና የተፈጥሮ ጋዝ የሙከራ ምርት በአስቸኳይ እንዲቆም እንደሚፈልግ አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG