No media source currently available
ኢትዮጵያ ውስጥ እየታዩ ያሉ ለውጦችና “ጥሩ ናቸው” የሚለው የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃ አውጭ ግንባር /ኦብነግ/ ሰሞኑን የተጀመረው ድፍድፍ የከርሰ-ምድር ዘይትና የተፈጥሮ ጋዝ የሙከራ ምርት በአስቸኳይ እንዲቆም እንደሚፈልግ አስታውቋል።