በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከሜዲቴራኒያን ባህር የተረፉ ከአንድ ሺህ በላይ ፍልሰተኞች ጣልያን ወደብ ደረሱ


ከሜዲቴራኒያን ባህር የተረፉ ከአንድ ሺህ በላይ ፍልሰተኞች ጣልያን ወደብ ደረሱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:32 0:00

ከሊብያ የተነሱና ትናንት ዕሁድ በእርዳታ ደራሾች ከሜዲቴራኒያን ባህር የተረፉ ቁጥራቸው ከአንድ ሺህ በላይ የሆነ ፍልሰተኞች ከጣልያን ሲቺሊያ ደሴት ወደብ ላይ ደረሱ፡፡ ፍልሰተኞቹን ዛሬ የጣልያኗ ካታኒያ ወደብ ላይ ያደረሰችው አንዲት የጀርመን ባሕር ኃይል መርከብ መሆኗ ታውቋል፡፡

XS
SM
MD
LG