በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቄስ ኦሞት አግዋ በዋስ ተለቀዋል


ቄስ ኦሞት አግዋ በዋስ ተለቀዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:09 0:00

የዓለም ባንክ አስተርጓሚና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ቄስ ኦሞት አግዋ የቀረበባቸው የሽብር ሕግ ወደ መደበኛ የወንጀል ሕግ ተቀይሮ በይግባኝ በ50 ሺህ ብር ዋስ ከእስር ተለቀቁ። ከሀገር እንዳይወጡም ታግደዋል። ጽዮን ግርማ የፍርድ ሂደቱን የተከታተሉትን ቤተሰቦቻቸውን አነጋግራ ተከታዩን ዘገባለች።

XS
SM
MD
LG