No media source currently available
የኦሮሞና ኦሮምያ ጉዳይ መፍትሄ ፈላጊ ኮሚቴ መንግሥትና የኦሮሞ ነፃነት ሸማቂዎች ተወያይተው ችግራቸውን እንዲፈቱ ጥረት እንደሚያደርግ ቢገልፅም በኮሮና ምክንያት ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ እንዳላደረገ አስታወቀ።