በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦነግ ከ26 ዓመት በኋላ በአዲስ አበባ ቢሮውን ከፈተ


የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) አዲስ አበባ ጉለሌ የነበረውን የቀድሞ ጽ/ቤቱን ከ26 ዓመት በኋላ ዛሬ በይፋ ከፈተ።

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) አዲስ አበባ ጉለሌ የነበረውን የቀድሞ ጽ/ቤቱን ከ26 ዓመት በኋላ ዛሬ በይፋ ከፈተ።

የጽህፈት ቤቱ መከፈት ከመንግሥት ጋር ከነበረው ስምምነት አንዱ መሆኑን የተገለፀ ሲሆን፣ ኦነግ ለዜጎች መብት መከበር ከሚሰሩ ድርጅቶች ጋርም ለመስራት ዝግጁ መሆኑንም ገልጿል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ኦነግ ከ26 ዓመት በኋላ በአዲስ አበባ ቢሮውን ከፈተ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:31 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG