የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ የኦነግን ሰንደቅ ዓላማ እንዳይጠቀም ኦነግ የጠየቀው በአባላቱ ጥያቄ መሠረት መሆኑን ገልጿል።
ደብዳቤው በሁለቱ ፓርቲዎች ግንኙነት ላይ የሚያመጣው ተፅዕኖ ይኖራል ብለው እንደማያምኑ የኦነግ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ለሚ ገመቹ ተናግረው የተፃፈው ለግልፅነት ሲባል ነው ብለዋል።
ኦፌኮ በጉዳዩ ላይ ምላሽ ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆነም።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 01, 2023
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን የአካባቢ ጥበቃ ጥረት ተከበረ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የቻይና የተሳሳተ መረጃ ስርጭት እና በይናይትድ ስቴትስ የደቀነው ስጋት
-
ዲሴምበር 01, 2023
የሶማልያው ጎርፍ አዲስ የሰብአዊ ቀውስ ስጋት መቀስቀሱን ኦቻ አስታወቀ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የአኵስም ጽዮን ተሳላሚዎች የሰላም ይዞታው እንዲጠናከር ተማፀኑ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የዐማራ ክልል ችግር እንዲፈታ ከግጭቱ በፊት ማስጠንቀቁን የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ
-
ዲሴምበር 01, 2023
በደላንታ የሆስፒታሉ አምቡላንስ በከባድ መሣሪያ ሲቃጠል አምስት ሰዎች እንደተገደሉ ተገለጸ