የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ የኦነግን ሰንደቅ ዓላማ እንዳይጠቀም ኦነግ የጠየቀው በአባላቱ ጥያቄ መሠረት መሆኑን ገልጿል።
ደብዳቤው በሁለቱ ፓርቲዎች ግንኙነት ላይ የሚያመጣው ተፅዕኖ ይኖራል ብለው እንደማያምኑ የኦነግ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ለሚ ገመቹ ተናግረው የተፃፈው ለግልፅነት ሲባል ነው ብለዋል።
ኦፌኮ በጉዳዩ ላይ ምላሽ ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆነም።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች