በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦነግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አቶ አብዲ ረጋሳ የፍ/ቤት ውሎ


የኦነግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አቶ አብዲ ረጋሳ የፍ/ቤት ውሎ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:34 0:00

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አቶ አብዲ ረጋሳ የቡራዩ ወረዳ ፍርድ ቤት ቀርበው ተለዋጭ ቀጠሮ ተጠየቀባቸው። አቶ አብዲ ለሁለተኛ ግዜ ፍርድ ቤት የቀረቡት በትናንትው ዕለት እንደሆነ ጠበቃቸው ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG