በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦፌኮና ኦነግ ልዩነቶቻቸውን አጥብበው በጋራ ለመስራት ተስማሙ


ኦፌኮና ኦነግ አመራሮች
ኦፌኮና ኦነግ አመራሮች

የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ /ኦፌኮ/ና የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ/ ልዩነቶቻቸውን አጥብበው በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸው መግባባት ላይ መድረሣቸውን አስታውቀዋል።

የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ /ኦፌኮ/ና የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ/ ልዩነቶቻቸውን አጥብበው በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸው መግባባት ላይ መድረሣቸውን አስታውቀዋል።

ወደ ውህደት ለመድረስ ግን ብዙ ሥራዎች መከናወን እንዳለባቸው ተናግረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ኦፌኮና ኦነግ ልዩነቶቻቸውን አጥብበው በጋራ ለመስራት ተስማሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:03 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG