በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦነግ በአምቦ


ኦነግ በአምቦ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:58 0:00

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ/ ምርጫ 2012 በሰላም እንዲጠናቀቅ እንደሚሰራ የግንባሩ ሊቀ-መንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ተናገሩ። ሊቀመንበሩ ትናንት በአምቦ ስታድዮም ለአምቦ ነዋሪዎች ባደረጉት ንግግር ኦነግ ህብረ-ብሄራዊ ፌደሪሊዝም ወደኋላ እንዳይመለስ የበኩሉን እንደሚያደርግ ገልጿል።

XS
SM
MD
LG