No media source currently available
በእስር ላይ የሚገኙት የኦነግ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል አቶ ሚካኤል ቦረንና የኦነግ አመራር አባል የሆኑት አቶ ኬነሳ አያና በእስር ቤት ውስጥ ታመው ህክምና አላገኙም ሲሉ ጠበቃቸው አቶ ቱሊ ባይሳ አቤቱታ አሰምተዋል።