በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በባህር ዳርና በአዲስ አበባ ግድያ የተፈፀመባቸው ባለሥልጣናት ቀብር ተፈፀመ


በባህር ዳርና በአዲስ አበባ ግድያ የተፈፀመባቸው ባለሥልጣናት ቀብር ተፈፀመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:37 0:00

በቅዳሜው መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ የተገደሉት የአማራ ክልላዊ መንግሥት ፕሬዚዳንት የዶ/ር አምባቸው መኮንን፣ የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የአቶ ምግባሩ ከበደና የፕሬዚደንቱ አማካሪ የእዘዝ ዋሴ የቀብር ሥነ ሥርዓት ዛሬ ረቡዕ፣ በባሕር ዳር ቅዱስ ገብርኤል ቤተ-ክርስቲያን ተከናወነ።

XS
SM
MD
LG