No media source currently available
በቅዳሜው መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ የተገደሉት የአማራ ክልላዊ መንግሥት ፕሬዚዳንት የዶ/ር አምባቸው መኮንን፣ የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የአቶ ምግባሩ ከበደና የፕሬዚደንቱ አማካሪ የእዘዝ ዋሴ የቀብር ሥነ ሥርዓት ዛሬ ረቡዕ፣ በባሕር ዳር ቅዱስ ገብርኤል ቤተ-ክርስቲያን ተከናወነ።