No media source currently available
ምዕራብ ሸዋ ዞን ጀልዱ ወረዳ ውስጥ ሁለት የመንግሥት ባለሥልጣናት መገደላቸውን የሟቾቹ ቤተሰቦች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። የዞኑ ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳይ ፅህፈት ቤት የገዳዮቹ ማንነት አለመታወቁን ገልጿል፡፡