በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦፌኮ ከኦህዴድ ጋር ሊነጋገር መሆኑን አስታወቀ


ፓርቲያቸው ከኦሮሚያ ገዥ ኦህዴድ ለመነጋገር መወሰኑን ዶ/ር መረራ ጉዲና አስታወቁ፡፡

ፓርቲያቸው ከኦሮሚያ ገዥ ኦህዴድ ለመነጋገር መወሰኑን ዶ/ር መረራ ጉዲና አስታወቁ፡፡ የኦፌኮ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና ለአሜሪካ ድምፅ እንዳሉት ፓርቲያቸው ለመነጋገር የወሰነው በታሳሪዎች መፈታት፣ በፖለቲካ ምኅዳሩና በክልሉ በሚያጋጠሙ እንቅፋቶች ላይ ነው፡፡

ትናንት ከተካሄደው የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ በኋላ ዶ/ር መረራን ያነጋገራቸው እስክንድር ፍሬው ነው ተከታዩን ዘገባ ልኳል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኦፌኮ ከኦህዴድ ጋር ሊነጋገር መሆኑን አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:00 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG