አዲስ አበባ —
የኦሮሞ ፈደራሊስ ኮንግረስ ምክትል ሊቀመንበር የአትሌቱን ስጋት እንደሚጋሩ ገልጸዋል።
አትሌቱ የብር መዳልያ ያመጣ መሆኑን የገለጸው መንግሥት ግን ቢመለስ ምንም አይነት ጉዳት አይደርስበትም ብሏል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
-
እስክንድር ፍሬው