በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦፌኮ ሊቀመንበር የአትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ወደ አገር ቤት መመለስ ስጋት ይጋራሉ


አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ
አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ

በሪዮ ኦሎምፒክ የብር ሜዳልያ ያሸነፈው እና በኦሮምያ ለሚካሄደው የተቃውሞ እንቅስቃሴ አጋርነቱን የገለጸው ፈይሳ ሌሊሳ ወደ አገር መመለስ እንደሚያሰጋው አስታውቋል።

የኦሮሞ ፈደራሊስ ኮንግረስ ምክትል ሊቀመንበር የአትሌቱን ስጋት እንደሚጋሩ ገልጸዋል።

አትሌቱ የብር መዳልያ ያመጣ መሆኑን የገለጸው መንግሥት ግን ቢመለስ ምንም አይነት ጉዳት አይደርስበትም ብሏል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

የኦፌኮ ሊቀመንበር የአትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ወደ አገር ቤት መመለስ ስጋት ይጋራሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:36 0:00

XS
SM
MD
LG