በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ በቀለ ገርባ በ30 ሺህ ብር ዋስትና እንዲፈቱ ፍ/ቤት ትዕዛዝ አስተላለፈ


አቶ በቀለ ገርባ በ30 ሺህ ብር ዋስትና እንዲፈቱ ፍ/ቤት ትዕዛዝ አስተላለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:59 0:00

የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ /ኦፌኮ/ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ፣ በ30 ሺህ ብር ዋስትና ከእሥር እንዲፈቱ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አዘዘ፡፡

XS
SM
MD
LG