በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦፌኮ በመጭው ምርጫ ለመሳተፍ እንደሚቸገር ገለጸ


አዲስ አበባ
አዲስ አበባ

አባላቶቹ እየታሰሩና ጽህፈት ቤቶቹ እየተዘጋባቸው በመጭው ምርጫ ለመሳተፍ እጅግ አስቸጋሪ እንደሚሆንበት የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ ገለጸ።

መንግሥት በበኩሉ ምርጫን ተገን በማድረግ በወንጀል የተጠረጠሩ ሰዎች ይፈቱልን ማለት የፍትህ ሥርዓቱን አደጋ ላይ መጣል ነው ብሏል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኦፌኮ በመጭው ምርጫ ለመሳተፍ እንደሚቸገር ገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:36 0:00


XS
SM
MD
LG